፩. ይፈጥኑት
ዘንድ ነው እንጂ እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰውን መከራ አያገኘውም ከመከከራይቱም ይድናል፡፡
፪. ብልህ ሰው
መጽሐፍ መስማትን ይወዳል የሚጠራጠር በመጽሐፌ የማያምን ሰው ግብ በጥልቅ ነፋስ መካል እንደምትጋጋለል መርከብ ይሆናል፡፡
፫. ብልህ ሰው
አምኖ በእግዚአብሔር ሕግ ይዛል እግዚአብሔርም የታመነ ወዳጁ ይናል፡ ደስ ያሰኘዋል፡፡
፬.የምትግረውን
ነገርህን አዘጋጅተህ አድምጥ የምታደርገውንም ምክንር አጸንተህ ተናገር፡፡
፭. የሰነፍ
ሰው ልቡና እንደ ሠለረገላ መንኮሸከረከር እንዝር ነው፡፡
፮.የተጌራ
ፈረስ እንደ መበጎ ወዳጅ ነው፡፡
፯. ባንዱ
ዘመን የሚመላለሰው ቀን ሁሉ በፀሐይ ብርሃን ጸንቶ ሲኖር አንዲቱ ቀን ካንዲቱ ቀን በምን ትበልጣለች ቢሉ፡፡
፰.ቀኑ ሁሉ
በእግዚአብሔር ትዕዛዝ ይለያል የበዓሉም ጊዜ በቁጥሩ ይታወቃል፡፡
፱. ከቀኑም
ያከበረ ያገነነው አለ፡፡ ከነሳቸውም በየጊዜያቸውና በየቁጥራቸው አዝመራንና ክረምተን በጋን ለየ፡፡
፲. እኛ ሁላችን
የዳም ልጆች ከመሬት ተገኘን አዳምም ከመሬት ተፈጠረ፡፡
፲፩. እግዚአብሔር
በጥበቡ ብዛት ለያው በየሥራቸው አዘጋጃቸው፡፡
፲፪. ከነሳቸው
መረቀው አለ ያገነናቸውም አሉ ከነሳቸው ለያቸወው አሉ የታያቸውም አሉ፡፡ ከነሳቸው የረገማቸቸው ያጎሳቆላቸውም አሉ አንደ
ስራቸውም የቀነጀላቸውም አሉ፡፡
፲፫. እኛ በሱ
ዘንድ ባክላ ሠሪ እጅ እንዳለ ጭቃ ነን ፍጥረቱ ሁሉ በሥራቱ ጸንቶ ይራል ሰውም በፈጣሪው ሥልጣን ጸንቶ ለይራል ሁሉንም እንደ
ሥራው ይከፈለዋል፡፡
፲፬. የበጎ
ሥራ ተቃኒዋ ክፍት ናት የሞትም ተቃራኒዋ ሕይወት ናት እንደዚህሁም የጸድቅ ተቃራኒዋ ኃጢአት ናት፡፡
፲፭. ከዚህ
ሁሉ ጋራ የእግዚአብሔርን ፍጥረቱን ተመልከት አንዱም አንዱም በየወገኑ ለሁሉ ሁለት ሆኑ ተፈጠረ፡፡
፲፮.እኔ ግን
ከሁሉ በኋላ ተነሥቼ ይኀን ነገር አሰብሑት ከጥንቱም ጀምሬ መረመርኩት፡፡
፲፯. በስምህ
የተጠሩ ወገኖችህን አቤቱ ይቅርበል በበህር ልጅህ ያስመሰልቻው እስራኤልንም ይቅር በል፡፡
፲፰.የምትመሰገንባት
ቤተ መቅደስን በረድኤት የምታድርባት አገርህ ኢየሰሩሳሌምንመን ይቅር በው፡፡
፲፱. በጽዮችንም
የቃልህን ረድኤት አሳድርባት ረድኤትንህንም በወገኖች አሳድር፡፡
፳.አስቀድሞ
ለፈጠረካቸው ሰዎች ሕግህን አስተነምራቸው ለነቢያትም ስምህን አጽና፡
፳፩. አገልጋዮችህ
ነቢያትን ያምኗቸው ዘንድ ተስፋ ላደረጉህ ለመቃብያን ዋጋቸውን ስጣቸው፡፡
፳፪. አቤቱ
የባሮችህንና የነነቢያትን ጸሎታቸውን ስማ የአሮንንም በረከት በወገኖችህ አሳድር በዚህ ዓለም የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ለዘላለሙ ፈጣሪ
አግግዚአብሔር አንተ ብቻ እንደሆንክ ይወቁ፡፡
፳፫. እህል
ሁሉ ይበላል ወደ ሆድ ይወርዳል ነገር ግን
፳፬. ከህል
የሚጣፍጥ እህ አለ፡፡ እንዲም ሁሉ ያዋቂ ሰው ልቡና አሰት ነገርን ይለያል፡፡
፳፭. ክፉ ልቡና አሰት ነገርነ ያስባል ብዙ መከራ የተቀበለ ሰውም ትዕግሥትን ይለምደዋል፡፡
፳፮. ወንድ
ሁሉ ሚስት አገባሁ ይላል ነገር ግን ከሴት የምትበልጥ ሴት አለች፡፡
፳፯. የሴት
መልኳ ፊቷን ያበራዋል ከሰው ሁሉ ፈቃድ እሷ ትበልጣለች፡፡
፳፰. የዋህ
ብትሆን ቃሏም ያማረ ቢሆን በሏ እንደ መልአክ ነው እንዲ እንደ ሰው ይደለም፡፡
፳፱. ረዳቱ ናትና ጽኑ መጠጊያምውም ናትና ልባም ሴትን ያባ ሰው ተድላ ደስታውን
አገኘ፡፡
፴. ቅጥር
የሌለው ቤት ገንዘቡ እንዲሠረቅ እንደዚሁ ሚስም የሌለው ሰው ጠጨንቆ ይራል፡፡
፴፩. ካነድ
አገር ወዳንዱ አገር የሚሰደድ ሌባን የሚዋሰው የለም ንብረትና ቤት የሌለው በመሸበት የሚያድር ሰውንመ እንደዚሁ የሚዋሰው
የለም፡፡